ስለ እኛ
ታሪክ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የትሮንዳሔም ሰንበት ትምህርት ቤት እ.ኤ.አ በ1995 መጨረሻ ላይ ለትምህርት ወደ ኖርዌይ ትሮንዳሔም በመጡ የቤተክርስቲያን ፍቅር ባላቸው ተማሪዎች አማካኝነት የተመሰረተ ነው። ሰንበት ት/ቤቱ በምስረታው ወቅት ሞሆልት ተብሎ በሚጠራው የተማሪዎች የመኖሪያ ሰፈር በመጀመሪያ የተማሪዎችን መኖርያ ቤት ቆይቶ ደግሞ ተማሪዎች ለመዝናኛነት ይጠቀሙበት የነበረው የምድር ቤት ለሰንበት መርሐግብር መሰብሰቢያ ይጠቀም ነበር። እ.ኤ.አ ከ1998 አጋማሽ […]