በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንየትሮንዳሔም ምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ እኛ
  • የፎቶ ማኅደሮች
  • ያግኙን
  • Menu Menu

ስለ እኛ

ታሪክ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን  የትሮንዳሔም ምሥራቀ ፀሐይ ቅጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መነሻው እ.ኤ.አ በ1995 መጨረሻ ላይ ለትምህርት ወደ ኖርዌይ ትሮንዳሔም በመጡ የቤተክርስቲያን ፍቅር ባላቸው ተማሪዎች አማካኝነት የተመሰረተ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። ሰንበት ት/ቤቱ በተለያዩ መዋቅሮች ተደራጅቶ አገልግሎቱን አጠናክሮ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ትሮንዳሔም ለመጡ የእምነቱ ተከታዮች አገልግሎት ዘወትር እሁድ የፀሎት መርሐግብር እንዲሁም በአበይት በዓላት ጊዜ የቅዳሴ አገልግሎት  እየሰጠ የቆየ ሲሆን እ.ኤ.አ በ2010 በኖርዌይ ሀገር በሐይማኖት ተቋምነት ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነት አግኝቷል። በእ.ኤ.አ በ2013 ደግሞ ወደ አጥቢያነት በማደግ ቃለዓዋዲው መሰረት አድርጎ ሰበካ ጉባዔ በማደራጀት አገልግሎቱን አስፍቶ ቀጥሏል።

በአሁኑ ወቅት አጥቢያችን ከሰበካ ጉባዔ ጀምሮ በተለያዩ መዋቅሮች ተደራጅቶ አገልግሎቱን አጠናክሮ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ትሮንዳሔም ለመጡ የእምነቱ ተከታዮች አገልግሎቱን  እየሰጠ ሲሆን ከ 200 የማያንሱ አባላት አሉት።

ከአጥቢያችን ዋነኛ አላማዎች ውስጥ አንዱ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ምዕመናንና ምዕመናት እንዲሁም የቤተክርስቲያኒቱን እምነትና ስርዓት ማወቅ ለሚፈልጉ ሁሉ በቤተክርስቲያኒቷ ዕምነትና ስርዓት መሰረት ትምህርተ ወንጌልን ማስተማር፣ ሲሆን ለዚህ አላማ መሳካት በኖርዌይ ሀገር ከሚገኙ የኢ/ኦ/ተ/ ቤ/ክርስቲያናትና ሰንበት ት/ቤቶች ጋር በጋራ እየሰራ ይገኛል።

የዘወትር አገልግሎት

ቅዳሴ፦ ዘወትር እሑድ እንዲሁም በበዓላት እና በንግሥ ቀን

ምህላ፦ በዐቢይ ጾም፣  እና እንደ አስፈላጊነቱ ሲታወጅ

 

 

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
https://eotc-trondheim.no/a/wp-content/uploads/logo-trondheim.svg 0 0 tc https://eotc-trondheim.no/a/wp-content/uploads/logo-trondheim.svg tc2013-04-12 21:41:332025-04-19 20:15:25ስለ እኛ
Search Search

በቅርብ ግዜ የተለቀቁ

  • የሊቀ ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ የቅዳሴ ቤቱ ዓመታዊ ክብረ በዓል ህዳር ፮ እና ፯፥ ፳፻፲፰ ዓ.ም በድምቀት ተከበረ
  • ሊቀ-ሰማዕቱ-ቅዱስ-ጊዮርጊስ-ዓመታዊ-ክብረ በዓል (ህዳር) 2025
  • መስቀል – ፳፻፲፰ ዓ.ም.
  • መስቀል – ፳፻፲፰ ዓ.ም. — ፎቶ
  • አዲስ አመት – ፳፻፲፰ ዓ.ም.

በፌስቡክ ያግኙን

© ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በትሮንዳሔም, St. George EOTC Trondheim , በአጥቢያ ዶት ኮም የተሰራ
ኢሜይል | አጥቢያ ፖርታል
Link to: Educational Material Link to: Educational Material Educational Material Link to: ትምህርታዊ ጽሑፎች Link to: ትምህርታዊ ጽሑፎች ትምህርታዊ ጽሑፎች
Scroll to top Scroll to top Scroll to top