በትሮንዳሔም የ ፩ ቀን ጉባኤ ተካሄደ December 8, 2014/in ዜና /by tcለመንፈሳዊ አገልግሎት ከኢትዮጵያ ተጋብዘው ኖርዌይ በመጡት በዘማሪ ዲያቆን እንግዳወርቅ በቀለ እሁድ ህዳር ፳፰ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም በትሮንዳሔምና አካባቢው ለሚገኙ ምእመናን ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መዝሙርና ስብከተ ወንጌልን ያካተተ ጉባኤ አካሄደ። ጉባኤውን በፎቶ ይመልከቱ https://eotc-trondheim.no/a/wp-content/uploads/logo_am-2019-05.png 0 0 tc https://eotc-trondheim.no/a/wp-content/uploads/logo_am-2019-05.png tc2014-12-08 21:48:282018-10-11 14:45:15በትሮንዳሔም የ ፩ ቀን ጉባኤ ተካሄደ